አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 23፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ፖሊስ ከሌሎች የጸጥታ አካላት ጋር በመሆን ባለፉት ሁለት ወራት 373 የሽብርተኛው ሽኔ አባላት መደምሰሳቸውን ገለጸ።
የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሚሽን በወቅታዊ የክልሉ የሰላም ጉዳይና የአሸባሪው ሸኔ እንቅስቃሴን አስመልክቶ መግለጫ ሰጥቷል።
አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 23፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ፖሊስ ከሌሎች የጸጥታ አካላት ጋር በመሆን ባለፉት ሁለት ወራት 373 የሽብርተኛው ሽኔ አባላት መደምሰሳቸውን ገለጸ።
የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሚሽን በወቅታዊ የክልሉ የሰላም ጉዳይና የአሸባሪው ሸኔ እንቅስቃሴን አስመልክቶ መግለጫ ሰጥቷል።