አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 23፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ሸኔ ሚናውን የለየ ሽብርተኛ ስለመሆኑ ህዝቡ በግልጽ እየተረዳ መምጣቱን የኦሮሚያ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ጄነራል አራርሳ መርዳሳ አስታወቁ፡፡
ኮሚሽነር ጄነራል አራርሳ፤ሽብርተኞቹ ሸኔና ትህነግ ከዚህ በፊት ግንኙነት የነበራቸው ቢሆኑም ሲካካዱ የነበሩ ናቸው ብለዋል።
አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 23፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ሸኔ ሚናውን የለየ ሽብርተኛ ስለመሆኑ ህዝቡ በግልጽ እየተረዳ መምጣቱን የኦሮሚያ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ጄነራል አራርሳ መርዳሳ አስታወቁ፡፡
ኮሚሽነር ጄነራል አራርሳ፤ሽብርተኞቹ ሸኔና ትህነግ ከዚህ በፊት ግንኙነት የነበራቸው ቢሆኑም ሲካካዱ የነበሩ ናቸው ብለዋል።