የሀገር ውስጥ ዜና

”ኑ ኢትዮጵያን እናልብሳት” የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ተካሄደ

By Feven Bishaw

August 29, 2021

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 23፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ”ኑ ኢትዮጵያን እናልብሳት” የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር የኪነ-ጥበብ ባለሙያዎች፣ አትሌቶችና ታዋቂ ግለሰቦች በተገኙበት በቢሾፍቱ ከተማ ተካሄደ።

መርሃ ግብሩ በግብርና ሚኒስቴር፣ በአካባቢ ደንና አየር ንብረት ኮሚሽን፣ በተፋሰሶች ልማት ባለስልጣን፣ በቢሾፍቱ ከተማ አስተዳደር፣ በትራንስፎርሜሽናል ሙዚቃና ማስታወቂያ ድርጅት እና በምዕራፋ ፕሮዳክሽን አዘጋጅነት የተካሄደ ነው፡፡