Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

ጠ/ሚ ዐቢይ በአዋሬ አካባቢ ያሳደሱትን የአቅመ ደካማ መኖሪያ ቤት አስረከቡ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 22 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በአዋሬ አካባቢ ያሳደሱትን የአቅመ ደካማ መኖሪያ ቤት በዛሬው እለት አስረከቡ።

ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከአምስት ሳምንታት በፊት ዓመታዊውን የቤት እድሳት መርኃ ግብር ማስጀመራቸው ይታወሳል።

ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሁፍ ሁሉም ዜጎች ለአቅመ ደካማ ማህበረሰቦች እፎይታ ለመስጠት በሚደረጉ ጥረቶች እንዲሳተፉ ጥሪ አቅርበዋል።

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

Exit mobile version