የሀገር ውስጥ ዜና

ወራቤ ዩኒቨርሲቲ 1 ሺህ 132 ተማሪዎች አስመረቀ

By Tibebu Kebede

August 28, 2021

 

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 22፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የወራቤ ዩኒቨርሲቲ በተለያየ የትምህርት ዘርፍ ያሰለጠናቸውን 1 ሺህ 132 ተማሪዎችን አስመረቀ።

ከተመራቂዎቹ ውስጥም ወንድ 654 ሴት 478 ተማሪዎች ሲሆኑ በአሁኑ ሰዓት ከሰባት ሺ በላይ ተማሪዎችን ተቀብሎ በማስተማር ላይ ይገኛል።

 

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡- ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/ ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/ ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡ ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!