የሀገር ውስጥ ዜና

የውጪ ባለሃብቶች በኢትዮጵያ መዋዕለ ንዋያቸውን እንዲያፈሱ የሚያበረታቱ የፖሊሲ ማሻሻያዎች ተደርገዋል-ጠ/ሚ ዐቢይ

By Melaku Gedif

August 27, 2021

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጪ ባለሃብቶች በኢትዮጵያ ኢንቨስት እንዲያደርጉ የሚያበረታቱ የተለያዩ የፖሊሲ ማሻሻያዎች መደረጋቸውን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ገለጹ፡፡

የቡድን 20“ኮምፓክት ዊዝ አፍሪካ ኢኒሼቲቭ” ጉባኤ በዛሬው ዕለት በጀርመኗ መራሂተ መንግስት አንጌላ ሜርክል ሰብሳቢነት በበይነ መረብ ተካሂዷል፡፡