የሀገር ውስጥ ዜና

የቻይና የመከላከያ ሚኒስቴር 200 ሺህ ዶዝ የኮቪድ 19 ክትባትለኢትዮጵያ ሀገር መከላከያ ሚኒስቴር ድጋፍ አደረገ

By Feven Bishaw

August 27, 2021

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይና የመከላከያ ሚኒስቴር 200 ሺህ ዶዝ ሲኖቫክስ የኮቪድ 19 ክትባት መድሀኒት ለኢትዮጵያ ሀገር መከላከያ ሚኒስቴር ድጋፍ አደረገ፡፡

በኢትዮጵያ የቻይና ወታደራዊ አታሼ ሲነር ኮሎኔል ሆንግ ዣንግ ቻይና ለኢትዮጵያ የምታደርገውን ድጋፍ እንደምትቀጥል አረጋግጠዋል ፡፡