የሀገር ውስጥ ዜና

ለህዝብ ሲሉ ራሳቸውን አሳልፈው የሰጡት የንግድ ባንክ ጥበቃ አቶ ዘውዱ ንጋቴ

By Feven Bishaw

August 27, 2021

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አቶ ዘውዱ ንጋቴ እኔ ሳልሞት ጁንታው የህዝብ ንብረት አይዘርፍም በማለት እስከ መጨረሻው ተዋግተው ህይወታቸው ያለፈ የንግድ ባንክ ጥበቃ ናቸው፡፡

በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የነፋስ መውጫ ቅርንጫፍ የረጅም ጊዜ የጥበቃ ሰራተኛ የነበሩት አቶ ዘውዱ የሽብር ቡድኑ ወደ ነፋስ መውጫ ከተማ እንደገባ በቀጥታ ወደ ባንኩ ነበር ያመራው።