አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴራልና የክልል ማረሚያ ቤት ኮሚሽን ኮሚሽነሮች የጋራ ጉባዔ እየተካሄደ ነው።
በጉባዔው መክፈቻ የጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ዶክተር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ በአሁኑ ሰዓት የህግ ታራሚዎች ሰብአዊ መብት አያያዝ የተሻሻለ ቢሆንም ዘላቂ በሆነ መልኩ መሻሻል ላይ ለመድረስ መስራት ይገባል ብለዋል፡፡
አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴራልና የክልል ማረሚያ ቤት ኮሚሽን ኮሚሽነሮች የጋራ ጉባዔ እየተካሄደ ነው።
በጉባዔው መክፈቻ የጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ዶክተር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ በአሁኑ ሰዓት የህግ ታራሚዎች ሰብአዊ መብት አያያዝ የተሻሻለ ቢሆንም ዘላቂ በሆነ መልኩ መሻሻል ላይ ለመድረስ መስራት ይገባል ብለዋል፡፡