የሀገር ውስጥ ዜና

በጋይንት ግንባር ለሚገኘው የመከላከያ ሰራዊት፣ልዩ ሃይል፣ ሚሊሻና ፋኖ ድጋፍ ተደረገ

By Feven Bishaw

August 27, 2021

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 21፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የምስራቅ ጎጃም ዞን፣ የደብረማርቆስ ከተማና የማዕከላዊ ጎንደር ዞን አስተዳደሮች በጋይንት ግንባር ለሚገኘው መከላከያ ሰራዊት፣ ልዩ ሃይል፣ ሚሊሻና ፋኖ የቁም እንስሳትና ደረቅ ሬሽን ድጋፍ አደረጉ።

አስተዳደሮቹ ድጋፉን ዛሬ ለደቡብ ጎንደር ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ቀለመወርቅ ምህረቴ አስረክበዋል።