አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል መሰረታዊ የውትድርና ስልጠና የወሰዱ 170 የክልሉ ጤና ቢሮና የክልሉ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲቲዩት አመራሮችና ሰራተኞች ተመረቁ።
የምርቃት ስነ ስርዓቱ ዛሬ በባህርዳር ከተማ የተካሄደ ሲሆን÷ የተቋማቱ ሰራተኞችና አመራሮች መሰረታዊ የውትድርና ስልጠናውን በተግባርና በንድፈ ሀሳብ ለዘጠኝ ቀናት መውሰዳቸው ተገልጿል።
አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል መሰረታዊ የውትድርና ስልጠና የወሰዱ 170 የክልሉ ጤና ቢሮና የክልሉ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲቲዩት አመራሮችና ሰራተኞች ተመረቁ።
የምርቃት ስነ ስርዓቱ ዛሬ በባህርዳር ከተማ የተካሄደ ሲሆን÷ የተቋማቱ ሰራተኞችና አመራሮች መሰረታዊ የውትድርና ስልጠናውን በተግባርና በንድፈ ሀሳብ ለዘጠኝ ቀናት መውሰዳቸው ተገልጿል።