አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር አሸባሪው የህወሓት ቡድን በከፈተው ጦርነት ምክንያት ከመኖሪያቸው ተፈናቅለው በደባርቅ ከተማ ለሚገኙ ዜጎች ድጋፍ አደረገ።
የማኅበሩ የሰሜን ጎንደር ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት ኃላፊ አቶ አታለል ታረቀኝ የተደረገው ድጋፍ ለእናቶችና ህፃናት የሚሆን አልሚ ምግብና የንፅህና መጠበቂያ ቁሳቁስ መሆኑን ገልፀዋል።
አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር አሸባሪው የህወሓት ቡድን በከፈተው ጦርነት ምክንያት ከመኖሪያቸው ተፈናቅለው በደባርቅ ከተማ ለሚገኙ ዜጎች ድጋፍ አደረገ።
የማኅበሩ የሰሜን ጎንደር ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት ኃላፊ አቶ አታለል ታረቀኝ የተደረገው ድጋፍ ለእናቶችና ህፃናት የሚሆን አልሚ ምግብና የንፅህና መጠበቂያ ቁሳቁስ መሆኑን ገልፀዋል።