አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአርባ ምንጭ ከተማ አሸባሪዎቹን ህወሓትና ኦነግ ሸኔን የሚያወግዝ እና መከላከያ ሰራዊትን የሚደግፍ ሰልፍ እየተካሄደ ነው፡፡
በመርሃ ግብሩ የአርባ ምንጭ ከተማ እና አካባቢዋ ሚገኙ ነዋሪዎች ተሳትፈዋል፡፡
አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአርባ ምንጭ ከተማ አሸባሪዎቹን ህወሓትና ኦነግ ሸኔን የሚያወግዝ እና መከላከያ ሰራዊትን የሚደግፍ ሰልፍ እየተካሄደ ነው፡፡
በመርሃ ግብሩ የአርባ ምንጭ ከተማ እና አካባቢዋ ሚገኙ ነዋሪዎች ተሳትፈዋል፡፡