አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 20፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር አገራዊ የምርምር ስትራቴጂ እና የትኩረት መስክ ልየታ ሰነድ ማዘጋጀት ተጀመረ፡፡
የሰነዱ ዝግጅት የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ፣የከፍተኛ ትምህርት፣ የቴክኒክና ሙያ እና የምርምር ተቋማት እንዲሁም ሚኒስቴር መስሪያ ቤቶችና ሌሎች የሚመለከታቸውን ባለድርሻ አካላት በማሳተፍ ወደ ስራ ተገብቷል፡፡
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 20፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር አገራዊ የምርምር ስትራቴጂ እና የትኩረት መስክ ልየታ ሰነድ ማዘጋጀት ተጀመረ፡፡
የሰነዱ ዝግጅት የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ፣የከፍተኛ ትምህርት፣ የቴክኒክና ሙያ እና የምርምር ተቋማት እንዲሁም ሚኒስቴር መስሪያ ቤቶችና ሌሎች የሚመለከታቸውን ባለድርሻ አካላት በማሳተፍ ወደ ስራ ተገብቷል፡፡