አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 19 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም ሚኒስትር እና የብሄራዊ አስቸኳይ ጊዜ ምላሽ ማስተባሪያ ኮሚቴ ሰብሳቢ ወይዘሮ ሙፈሪሃት ካሚል ህወሓት በፈጸመው ጥቃት በአፋርና አማራ ክልል ከ500 ሺህ በላይ ዜጎች ከቀያቸው መፈናቀላቸውን ገለጹ።
በሰሜኑ የሃገሪቱ ክፍል በሰብአዊ ድጋፍ እየተንቀሳቀሱ ላሉ ዓለም አቀፍ ተቋማት እና አጋር አካላት በሰብአዊና በሌሎች ጉዳዮች ዙሪያ ማብራሪያ ተሰጥቷል።