አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 19 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከሁሉም የእምነት ተቋማት የተውጣጡ የሀይማኖት አባቶች በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ እየተወያዩ ነው፡፡
ውይይቱ በአዲስ አበባ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ አዘጋጅነት “ሀይማኖታዊ የጋራ እሴቶች ለሰላም እና ለሀገራዊ አንድነት”በሚል መሪ ቃል ነው እየተካሄደ የሚገኘው፡፡
አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 19 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከሁሉም የእምነት ተቋማት የተውጣጡ የሀይማኖት አባቶች በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ እየተወያዩ ነው፡፡
ውይይቱ በአዲስ አበባ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ አዘጋጅነት “ሀይማኖታዊ የጋራ እሴቶች ለሰላም እና ለሀገራዊ አንድነት”በሚል መሪ ቃል ነው እየተካሄደ የሚገኘው፡፡