የሀገር ውስጥ ዜና

የመከላከያ ሚኒስትር አቶ ለማ መገርሳ ከፈረንሳይ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ጋር ተወያዩ

By Tibebu Kebede

January 30, 2020

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የመከላከያ ሚኒስትር አቶ ለማ መገርሳ ከፈረንሳይ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ዢያን ባብቲስት ሌሞይን ጋር ተወያዩ።

በኢፌዴሪ መከላከያ ሚኒስትር አቶ ለማ መገርሳ የሚመራ ከፍተኛ መኮንኖችን የያዘው የኢትዮጵያ ልዑክ ከትናንት ጀምሮ በፈረንሳይ ጉብኝት እያደረገ ይገኛል።