Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

በድሬዳዋ የምርጫ ቁሳቁስ ስርጭት ተጠናቋል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በድሬዳዋ ባሉ ሀሉም የምርጫ ጣቢያዎች የምርጫ ቁሳቁስ ስርጭቱ ተጠናቋል፡፡
የብሄራዊ ምርጫ ቦርድ የድሬዳዋ ክልል ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት ሀላፊ አቶ ዚያድ ያሲን እንደተናገሩት እንዲሁም ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ቅኝት እንዳደረገው በየምርጫ ጣቢያዎቹ የምርጫ ቁሳቁሶች ተሰራጭተዋል::
በሳራ መኮንን
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
Exit mobile version