Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

በኢትዮጵያ የምግብ ስርአት ላይ ያተኮረ የምክክር መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 22 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የምግብ ስርአት ላይ ያተኮረ የምክክር መድረክ እየተካሄደ ነው፡፡

መድረኩ በግብርና፣ በጤና ሚኒስቴር እና ባለድርሻ አካላት በትብብር የተዘጋጀ መሆኑን የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታውቀዋል፡፡

የምክክር መድረኩ በሃገሪቱ ወቅታዊ እና የወደፊት የምግብ ስርአት ላይ ትኩረቱን ያደረገ ሲሆን፥ በሀገሪቱ ዘላቂ እና ጤናማ አመጋገብን ተግባራዊ ማድረግ የሚያስችሉ መፍትሄዎች ይገኙበታል ተብሎም ይጠበቃል፡፡

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

Exit mobile version