Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

በቱሪዝም ዘርፍ የፋይናንስ ተቋማት ሚና በሚል ውይይት እየተካሄደ ይገኛል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቱሪዝም ዘርፍ የፋይናንስ ተቋማት ሚና በሚል ውይይት እየተካሄደ ይገኛል፡፡

በመርሀ ግብሩ የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴርን ጨምሮ የመንግስት ተቋማት ሃላፊዎች ተሳትፈዋል፡፡

በተጨማሪም ከተለያዩ ቱሪዝም መስክ የመጡ ባለሙያዎች፣ በሀገሪቱ የሚገኙ የፋይናንስ ተቋማት ሃላፊዎች ተገኝተዋል፡፡

ውይይቱ በቱሪዝም ዘርፍ የፋይናንስ ተቋማት አስተዋፅዖን ማጎልበት ላይ ያተኮረ መሆኑን ከሚኒስቴሩ ያገኘነው መረጃ ያመለለክታል፡፡

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-

ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/

ፌስቡክ፡-https://www.facebook.com/fanabroadcasting

ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/

ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision

ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡

ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን

Exit mobile version