የሀገር ውስጥ ዜና

295 ዜጎች ከሳዑዲ ዓረቢያ ወደ አገራቸው ተመለሱ

By Abrham Fekede

March 24, 2021

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) 295 ዜጎች ከሳዑዲ ዓረቢያ ጂዳ ከተማ ወደ አገራቸው መመለሳቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡

የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከሌሎች ተባባሪ አካላት ጋር በመቀናጀት በተለያዩ አገራት በችግር ላይ የሚገኙ ዜጎችንን ወደ አገራቸው ለማስመለስ ሰፊ ስራ እየሰራ መሆኑ ገልጿል፡፡

በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር፣ የቆንስላ ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ጄኔራል ተወካይ በቦሌ ዓለም አቀፍ ኤርፖርት ተገኝተው ለተመላሾቹ አቀባበል አድርገውላቸዋል።

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-

ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/

ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting

ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/

ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision

ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡

ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን