ፋና 90

በአዋሽ – ኮምቦልቻ – ሃራ ገበያ የባቡር ፕሮጀክት ቀሪ ስራ መሸፈኛ የሚሆን ወጪ ከመንግስት ግምጃ ቤት እንዲሰጥና ለኃይል ማገናኛ መስመሮቹ የሚውል የግዢ ጨረታ በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በኩል ወጥቶ ስራው እንዲጀመር ከአንድ ዓመት በፊት ከስምምነት ላይ ቢደረስም፤ ፕሮጀክቱ ግን አሁንም ተጨማሪ ስራ ሳይከናወን በነበረበት ይገኛል።

By Abrham Fekede

March 18, 2021