አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 20፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የፖለቲካ ፓርቲዎች ፕሮግራማቸውን እና ዓላማቸውን በመገናኛ ብዙሃን ለህዝቡ እንዲያስተዋውቁ በቴክኖሎጂ የተደገፈ የአየር ሰዓት ድልድል ለማውጣት መዘጋጀቱን የኢትዮጵያ ብሮድካስት ባለስልጣን ገለፀ።
በኢትዮጵያ በጠቅላላ ሃገራዊ ምርጫ ወቅት የመገናኛ ብዙሃን የአየር ሰዓት ስርጭታቸውና ከህትመት ገፃቸው ለፖለቲካ ፓርቲዎች የምርጫ ቅስቀሳ ያውላሉ።
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 20፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የፖለቲካ ፓርቲዎች ፕሮግራማቸውን እና ዓላማቸውን በመገናኛ ብዙሃን ለህዝቡ እንዲያስተዋውቁ በቴክኖሎጂ የተደገፈ የአየር ሰዓት ድልድል ለማውጣት መዘጋጀቱን የኢትዮጵያ ብሮድካስት ባለስልጣን ገለፀ።
በኢትዮጵያ በጠቅላላ ሃገራዊ ምርጫ ወቅት የመገናኛ ብዙሃን የአየር ሰዓት ስርጭታቸውና ከህትመት ገፃቸው ለፖለቲካ ፓርቲዎች የምርጫ ቅስቀሳ ያውላሉ።