Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

የፌዴሬሽን ምክር ቤት አስቸኳይ ስብሰባውን ቅዳሜ ያካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴሬሽን ምክር ቤት አስቸኳይ ስብሰባውን ቅዳሜ ያካሄዳል፡፡

የፌዴሬሽን ምክር ቤት 5ኛ የፓርላማ ዘመን 6ኛ ዓመት የሥራ ጊዜ አስቸኳይ ስብሰባ ለማካሄድ ጥሪ አስተላልፏል።

በዚህም የምክር ቤቱ አባላት ነገ ተገኝተው ሪፖርት እንዲያደርጉ አሳስቧል፡፡

Exit mobile version