የሀገር ውስጥ ዜና

አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ከጋምቢያ አምባሳደር ጋር ተወያዩ

By Meseret Demissu

October 29, 2020

አዲስ አበባ ፣ጥቅምት 19 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዲሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው የስራ ጊዜያቸውን ካጠናቀቁት በኢትዮጵያ የጋምቢያ አምባሳደር ሱሌማን አልዩ ጋር ዛሬ ተወያይተዋል።

በወቅቱም አቶ ገዱ አምባሳደር ሱሌማን የሁለቱን አገራት ግንኙነት ለማጠናከር ላደረጉት አስተዋጽኦ አመስግነዋል።