ዓለምአቀፋዊ ዜና

ራማፎሳ ሃገራት የአፍሪካ ነጻ የንግድ ቀጠና ስምምነትን እንዲተገብሩ ጥሪ አቀረቡ

By Abrham Fekede

October 23, 2020

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የደቡብ አፍሪካ ፕሬዚዳንት እና የአፍሪካ ህብረት ሊቀመንበር ሲሪል ራማፎሳ የአፍሪካ ሃገራት የአፍሪካ ነጻ የንግድ ቀጠና ስምምነትን እንዲተገብሩ ጥሪ አቀረቡ፡፡

ፕሬዚዳንቱ ሃገራቱ ከፈረንጆቹ አዲስ ዓመት ጀምሮ ተግባራዊ ለሚሆነው የአፍሪካ ነጻ የንግድ ቀጠና ስምምነት እንዲዘጋጁም ጥሪ አቅርበዋል፡፡

 

 

በአብርሃም ፈቀደ