አዲስ አበባ ፣መስከረም 26 ፣2013 ( ኤፍ.ቢ.ሲ) የመረጣቸው ሕዝብ ውክልናውን እስከሚያነሳ ድረስ የተቀበሉትን ህዝባዊ ሃላፊነት መወጣታቸውን እንደሚቀጥሉ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ገለጹ።
የኮሮናወረርሽኝ የጥንቃቄ መንገዶችን በመተግበር ምርጫ እስከሚካሄድና የመረጣቸው ሕዝብ ውክልናውን እስከሚያነሳ ድረስ የተቀበሉትን አደራ መወጣታቸውን እንደሚቀጥሉ ኢዜአ ያነጋገራቸው የምክር ቤት አባላት ገልጸዋል።