Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

የሕዝብ ተወካዮችና የፌዴሬሽን ምክር ቤቶች የመክፈቻ ሥነ-ስርዓት ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣መስከረም 25 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) 5ኛው የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮችና የፌዴሬሽን ምክር ቤቶች 6ኛ ዓመት የሥራ ዘመን የመክፈቻ ሥነ-ስርዓት ጉባኤ ተካሄደ።
ጉባኤው የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በተገኙበት በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት በሚገኘው የስብስባ አዳራሽ ነው የተካሄደው።
የሁለቱ ምክር ቤቶችን የጋራ ስብሰባም የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ያስጀመሩት ሲሆን የ2013 የፌደራል መንግስቱ ልዩ ትኩረቶችን የሚዳስሰው የመክፈቻ ንግግራቸውን አቅርበዋል፡፡
በመክፈቻ ሥነ-ስርዓቱ ላይ የሀይማኖት አባቶች፣ የፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች፣ ታዋቂ ሰዎች እና አምባሳደሮች እንዲሁም በአዲስ አበባ የሚገኙ ዓለም አቀፍ ተቋማት ተወካዮች ተገኝተዋል፡፡

ፕሬዚዳንቷ በመክፈቻ ንግግራቸው፦

 

 

#FBC

የዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።

Exit mobile version