የሀገር ውስጥ ዜና

የኢትዮጵያ ሳተላይት ማምጠቅ ሀገሪቱ ያላትን ተስፋ ያመላክታል – የአዲስ አበባ ነዋሪዎች

By Tibebu Kebede

December 20, 2019

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 10፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ሳተላይት ማምጠቅ ሀገሪቱ ያላትን ተስፋ እንደሚያመላክት የአዲስ አበባ ነዋሪዎች ገለፁ።

ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት ነዋሪዎቹ በሳተላይቷ መምጠቅ የተሰማቸውን ደስታ ገልጸዋል።