የሀገር ውስጥ ዜና

በጤናው ዘርፍ ላይ ያተኮረ የስርዓተ ጾታ ፎረም ተቋቋመ

By Tibebu Kebede

December 19, 2019

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 9፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የጤና ሚኒስቴር በጤናው ዘርፍ ላይ ያተኮረ የስርዓተ ጾታ ፎረም መቋቋሙን አስታወቀ።

የጤና ሚኒስቴር ተጠሪ ተቋማት፣ አጋር ድርጅቶች፣ ባለድርሻ አካላት፣ ኤጀንሲዎችና ሆስፒታሎች የፎረሙ አባላቶች ናቸው ተብሏል።