የሀገር ውስጥ ዜና

ህንድ ኢትዮጵያን በጥቃቅን ፣ አነስተኛና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች ልማት ዘርፍ ለመደገፍ ፍላጎት እንዳላት ገለጸች

By Tibebu Kebede

December 19, 2019

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 9፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ህንድ ኢትዮጵያን በጥቃቅን፣ አነስተኛና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች ዘርፍ ልማት ለመደገፍ ፍላጎት እንዳላት ገለጸች።

በህንድ የኢትዮጵያ አምባሳደር ትዝታ ሙሉጌታ ከህንድ የመንገድ ትራንስፖርት እና የጥቃቅን፣ አነስተኛና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች ሚኒስትር ሽሪ ኒቲን ጋዲካሪ ጋር ተወያይተዋል።