አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 9፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኤርትራ የሚገኘው የኢትዮጵያ የባህል ቡድን የመጀመሪያ የሙዚቃ ዝግጅቱን በከረን ከተማ አቅርቧል።
በትናንትናው ዕለት በከረን ስታዲየም በተካሄደው በዚህ የሙዚቃ ዝግጅት የብሄራዊ ቲያትር የሙዚቃ ክፍልና ታዋቂ ድምጻዊያን የተለያያዩ የብሔር ብሔረሰቦች ባህላዊ እና ዘመናዊ ሙዚቃ እንዲሁም ጨዋታዎችን ለከተማዋ ነዋሪዎች አቅርበዋል።
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 9፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኤርትራ የሚገኘው የኢትዮጵያ የባህል ቡድን የመጀመሪያ የሙዚቃ ዝግጅቱን በከረን ከተማ አቅርቧል።
በትናንትናው ዕለት በከረን ስታዲየም በተካሄደው በዚህ የሙዚቃ ዝግጅት የብሄራዊ ቲያትር የሙዚቃ ክፍልና ታዋቂ ድምጻዊያን የተለያያዩ የብሔር ብሔረሰቦች ባህላዊ እና ዘመናዊ ሙዚቃ እንዲሁም ጨዋታዎችን ለከተማዋ ነዋሪዎች አቅርበዋል።