የሀገር ውስጥ ዜና

ም/ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች በመዲናዋ በትኩረት በሚሰሩ ጉዳዮች ላይ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር ተወያዩ

By Feven Bishaw

August 20, 2020

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 14 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በቀጣይ ሁለት ወራት በመዲናዋ በትኩረት በሚሰሩ ጉዳዮች ላይ ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር ተወያዩ።

ምክትል ከንቲባዋ በውይይቱ ላይም በቀጣይ ትኩረት ተደርጎ የሚሰራባቸው ተግባራት ዙሪያ ገለፃ አድርገዋል።