የሀገር ውስጥ ዜና

በአርቲስት ሃጫሉ ሁንዴሳ ግድያ የተጠረጠሩት ጥላሁን ያሚና አብዲ አለማየሁ ዛሬ ፍርድ ቤት ቀረቡ

By Tibebu Kebede

August 07, 2020

ቀደም ሲል በአርቲስት ሃጫሉ ሁንዴሳ ግድያ የተጠረጠሩ ግለሰቦች ዛሬ ፍርድ ቤት መቅረባቸውን በተመለከተ ባወጣነው ዘገባ ተጠርጣሪ ጥላሁን ያሚ ተልዕኮውን ስለሰጠው አካል እውነተኛውን መረጃ ለመናገር ጥበቃ ይደረግልኝ ሲል ጥያቄ አቅርቧል በሚል ያካተትነው መረጃ ስህተት መሆኑን እየገለፅን ትክክለኛው አገላለፅ ለቤተሰቦቹ ጥበቃ እንዲደረግ ጠየቀ የሚለው መሆኑን እንገለፃለን፡፡ ለተፈጠረው ስህተትም አንባቢያንን እና የሚመለከታቸው አካላትን ይቅርታ እንጠይቃለን፡፡

የተስተካከለው ሙሉ ዜናም እንደሚከተለው ቀርቧል

በአርቲስት ሃጫሉ ሁንዴሳ ግድያ የተጠረጠሩት ጥላሁን ያሚና አብዲ አለማየሁ ዛሬ ፍርድ ቤት ቀረቡ