አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 7፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኤሌክትሪክ ሽቦዎችን ከቁርጥራጭ ብረታ ብረቶችና ከወዳደቁ የፕላስቲክ እቃዎች ጋር በማደባለቅ ከገብረ ጉራቻ ወደ አዲስ አበባ ለማስገባት የሞከሩ ሶስት ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ውለዋል፡፡
ተጠርጣሪዎቹ ግምቱ በውል ያልታወቀ የኤሌክትሪክ ሽቦን ከሱሉልታ ፍተሻ ኬላ ለማሳለፍ ሲሞክሩ ከህብረተሰቡ በደረሰ ጥቆማ በፌዴራል ፖሊስ የትራፊክ ፍሰት ተቆጣጣሪዎች እና ወንጀል መከላከል አባላት እጅ ከፍንጅ መያዙን ከፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን የህዝብ ግንኙነት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 7፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኤሌክትሪክ ሽቦዎችን ከቁርጥራጭ ብረታ ብረቶችና ከወዳደቁ የፕላስቲክ እቃዎች ጋር በማደባለቅ ከገብረ ጉራቻ ወደ አዲስ አበባ ለማስገባት የሞከሩ ሶስት ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ውለዋል፡፡
ተጠርጣሪዎቹ ግምቱ በውል ያልታወቀ የኤሌክትሪክ ሽቦን ከሱሉልታ ፍተሻ ኬላ ለማሳለፍ ሲሞክሩ ከህብረተሰቡ በደረሰ ጥቆማ በፌዴራል ፖሊስ የትራፊክ ፍሰት ተቆጣጣሪዎች እና ወንጀል መከላከል አባላት እጅ ከፍንጅ መያዙን ከፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን የህዝብ ግንኙነት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡