Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

ጠ/ ሚ ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እና የፌደሬሽን ምክር ቤት የጋራ የመክፈቻ መርሃግብር ላይ ተገኝተዋል-የጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት

“ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አምባሳደር ታዬ አጽቀ ሥላሴ የኢፌዴሪ ፕሬዝዳንት ሆነው በተሰየሙበት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እና የፌደሬሽን ምክር ቤት የጋራ የመክፈቻ መርሃግብር ላይ ተገኝተዋል።”-የጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት

Exit mobile version