Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

ጄኔራል አበባው ታደሰ በጎንደር ከተማ የልማት ፕሮጀክቶችን ገበኙ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 25፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የጦር ኃይሎች ምክትል ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ጄኔራል አበባው ታደሰ በጎንደር ከተማ አስተዳደር ውስጥ እየተካሄዱ ያሉ የልማት ፕሮጀክቶችን ጎበኙ።

በጉብኝቱ በብልጽግና ፓርቲ የአማራ ክልል ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ሃላፊ ይርጋ ሲሳይን ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች ተገኝተዋል።

ልዑኩ እየተሠሩ ያሉትን የቅርስ ጥገና እና የመገጭ የውኃ ፕሮጀክቶችን አፈጻጸም ተመልክቷል፡፡

Exit mobile version