Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

የ‘ሆረ ፊንፊኔ’ ኢሬቻ በዓል እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 25፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የ2017 ዓ.ም ‘ሆረ ፊንፊኔ’ ኢሬቻ በዓል እየተከበረ ነው፡፡

በበዓሉ አከባበር ላይ አባ ገዳዎች፣ አባ መልካዎች፣ አባ ሙዳዎች እና ሃደ ሲንቄዎችን ጨምሮ ወጣቶች ተገኝተዋል፡፡

ከጨለማ ወደ ብርሃን መሸጋገሪያ የሆነው ኢሬቻ በኦሮሞ ሕዝብ ዘንድ በድምቀት ይከበራል፡፡

በመላኩ ገድፍ

Exit mobile version