Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

የክልሉ አስተዳደር ም/ቤት መደበኛ ስብሰባውን ማካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት መስተዳድር ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባውን እያካሄደ ነው።

መስተዳድር ምክር ቤቱ በስብሰባው በልዩ ልዩ ደንቦች ላይ ተወያይቶ እንደሚያጸድቅ ተጠቁሟል።

በቀረቡለት የኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶች ላይ ዝርዝር ውይይት በማድረግ እንደሚወስን መገለጹንም የርዕሰ መስተዳድሩ ጽ/ቤት መረጃ ያመላክታል፡፡

Exit mobile version