Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

በፕሪሚየር ሊጉ ኢትዮጵያ ቡና ሐዋሳ ከተማን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 22፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በድሬዳዋ ስታዲየም በተደረገው 3ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ-ግብር ኢትዮጵያ ቡና ሐዋሳ ከተማን 3 ለ 1 አሸነፈ::

የኢትዮጵያ ቡናን ግቦች ኮንኮኒ ሀፍዝ፣ ረምኬል ጀምስ እና ዳዊት ሽፈራው ሲያስቆጥሩ÷ ለየዋሳ ከተማን ብቸኛ ግብ አሊ ሱሌማን ከመረብ አሳርፏል፡፡

እንዲሁም መቻል ወላይታ ድቻን 3 ለ 1 በአሸነፈበት ጨዋታ÷ ምንይሉ ወንድሙ፣ ሽመልስ በቀለ እና በረከት ደስታ ለመቻል፤ ቴዎድሮስ ታፈሰ ደግሞ ለድቻ ጎሎቹን አስቆጥረዋል፡፡

Exit mobile version