Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

አርሰናል ቶተንሃምን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) አርሰናል ቶተንሃምን 1 ለ0 አሸንፏል፡፡

የአርሰናልን ብቸኛ ጎል ያስቆጠረው ገብርኤል ማጋልሀይስ ሲሆን ፥ በ64ኛው ደቂቃ ግብ ላይ አሳርፏል፡፡

Exit mobile version