Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

የመውሊድ በዓል እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 5፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) 1 ሺህ 499ኛው የመውሊድ በዓል በእስልምና እምነት ተከታዮች ዘንድ እየተከበረ ይገኛል።

የመውሊድ በዓል የነቢዩ መሐመድ (ሰዐወ) መልካም ተግባራትን የህይወት መርሕ ለማድረግ በማሰብ የሚከበር በዓል ነው።

በዓሉ በኢትዮጵያ “የሰላሙ ነብይ” በሚል መሪ ቃል የነብዩ መሀመድ (ሰዐወ) በረከቶች በማስተዋል መንገዳቸውን በማሰብ እየተከበረ ይገኛል።

Exit mobile version