የሀገር ውስጥ ዜና

የ12ኛ ክፍል ፈተና ከፍተኛው ውጤት በትግራይ ክልል ተመዘገበ

By Shambel Mihret

September 09, 2024

በአጠቃላይ ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች 1 ሺህ 221 ሲሆኑ÷ከእነዚህ ውስጥም ከማህበራዊ ሳይንስ 45 እና ከተፈጥሮ ሳይንስ ደግሞ 1 ሺህ 176 ተማሪዎች እንደሚገኙ ተመላክቷል፡፡