Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

የአፋር ክልል ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤውን ማካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፋር ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር፣ 3ኛ የስራ ዘመን፣ 6ኛ መደበኛ ጉባኤውን በሠመራ ከተማ ማካሄድ ጀመረ።

በጉባኤው ላይ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ፣ የክልሉን መንግስት የበጀት ዓመት እቅድ አፈጻጸም እያቀረቡ እንደሚገኙ የዘገበው ኢዜአ ነው።

Exit mobile version