አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 12 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ)አቶ አወሉ አብዲ በሚኒስትር ማዕረግ የመለስ አካዳሚ ፕሬዚዳንት ሆነው እንዲያገለግሉ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ መሾማቸውን የብልፅግና ፓርቲ አስታውቋል።
አቶ አወሉ የብልጽግና ፓርቲ የህዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ሀላፊ ሆነው ሲያገለግሉ ቆይተዋል፡፡
አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 12 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ)አቶ አወሉ አብዲ በሚኒስትር ማዕረግ የመለስ አካዳሚ ፕሬዚዳንት ሆነው እንዲያገለግሉ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ መሾማቸውን የብልፅግና ፓርቲ አስታውቋል።
አቶ አወሉ የብልጽግና ፓርቲ የህዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ሀላፊ ሆነው ሲያገለግሉ ቆይተዋል፡፡