የሀገር ውስጥ ዜና

በኦሮሚያ ክልል በሴቶች ብቻ የሚካሄድ የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ተጀመረ

By Feven Bishaw

June 19, 2020

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 12 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል በሴቶች ብቻ የሚካሄድ የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር በቢሾፍቱ ከተማ ተጀመረ።

በመርሃ ግብሩ ላይ የፌደራል ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ወይዘሮ አዳነች አቤቤን ጨምሮ የፌደራልና የክልሉ ከፍተኛ ሴት አመራሮች ተገኝተዋል።