Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

በአማራ ክልል በተለያዩ አካባቢዎች ሕዝባዊ የሰላም ኮንፈረንስ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በተለያዩ አካባቢዎች “ሰላም ለሁሉም ሁሉም ለሰላም” በሚል መሪ ሐሳብ ሕዝባዊ የሰላም ኮንፈረንስ እየተካሄደ ይገኛል፡፡

በዚህም አዊ ብሔረሰብ አሥተዳደር፣ ማዕከላዊ ጎንደር፣ ደቡብ ወሎ እና ሰሜን ሸዋ ዞኖችን ጨምሮ በተለያዩ የክልሉ አካባቢዎች የሰላም ኮንፈረንስ እየተካሄደ ነው፡፡

Exit mobile version