Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የተለያዩ ሹመቶችን ሰጡ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የተለያዩ ሹመቶችን ሰጥተዋል፡፡

በዚህም መሰረት፡-

1. ወ/ሮ ሽዊት ሻንካ – የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር ሚኒስትር

2. ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) – የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር ሚኒስትር

3. አቶ ቀጀላ መርዳሳ – የጠቅላይ ሚኒስትሩ የወጣቶች እና ስፖርት አማካሪ ሚኒስትር ሆነው ተሾመዋል፡፡

ሹመቶቹ ከሰኔ 26 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ የተሰጡ መሆኑንም የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት መረጃ ያመላክታል፡፡

Exit mobile version