Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

በ224 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነባው የኤረር የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክት የፊታችን ቅዳሜ ይመረቃል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል በ224 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነባው የኤረር የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክት የፊታችን ቅዳሜ ይመረቃል፡፡

ፕሮጀክቱ በአሁኑ ወቅት ወደ ከተማ ከሚገባው አጠቃላይ የውሃ መጠን በእጥፍ ይበልጣል ተብሏል።

በዚህም የህዝቡን የንፁህ መጠጥ ውሃ ችግር በማቃለል ረገድ ፋይዳው የላቀ መሆኑን የክልሉ ኮሙኒኬሽን መረጃ ያመላክታል፡፡

Exit mobile version