አዲስ አበበ፣ ግንቦት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጅማ ዞን ሶኮሩ ወረዳ አበልቲ ቀበሌ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የሦስት ሰዎች ሕይወት አለፈ፡፡
ዛሬ ጠዋት 1 ሠዓት ከ30 ላይ በተከሰተው አደጋ ÷ ሕይወታቸው ካለፈው ሦስት ሰዎች በተጨማሪ በሰባት ሰዎች ላይ ከባድ የአካል ጉዳት መድረሱ ተገልጿል፡፡
በተስፋሁን ከበደ
አዲስ አበበ፣ ግንቦት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጅማ ዞን ሶኮሩ ወረዳ አበልቲ ቀበሌ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የሦስት ሰዎች ሕይወት አለፈ፡፡
ዛሬ ጠዋት 1 ሠዓት ከ30 ላይ በተከሰተው አደጋ ÷ ሕይወታቸው ካለፈው ሦስት ሰዎች በተጨማሪ በሰባት ሰዎች ላይ ከባድ የአካል ጉዳት መድረሱ ተገልጿል፡፡
በተስፋሁን ከበደ